top of page

ሚያዝያ 17፣2016 - በሚያዝያ ወር፤ የኢትዮ ቴሌኮም የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በሚቀላቀሉ ሰዎች ልክ ለሜቄዶኒያ እርዳታ ሊደረግ ነው

  • Apr 25, 2024
  • 1 min read

በሚያዝያ ወር፤ የኢትዮ ቴሌኮም የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በሚቀላቀሉ ሰዎች ልክ ለሜቄዶኒያ አረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እርዳታ ሊያደርግ ነው፡፡


በዋናው ማዕከል እየተገነባ ያለውን ህንፃ ለማጠናቀቅም 1.7 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ተነግሯል።


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
የመንግስት ግዥ አገልግሎት በዘንድሮው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በሽያጭ ከተወገዱ ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች ንብረቶች የተገኘ ወደ 323 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ አድርጌያለሁ አለ፡፡

ግንቦት 17/2018 የመንግስት ግዥ አገልግሎት በዘንድሮው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት በሽያጭ ከተወገዱ ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች ንብረቶች የተገኘ ወደ 323 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ አድርጌያለሁ አለ፡፡ አገልግሎቱ ይህን ያህል ገንዘብ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ለመንግስት ገቢ ሲያደርግ በታሪኩ የአሁኑ የጀመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page