ከአንድ ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያን በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተለያዩ ስራዎች ተሰማርተው እንደሚገኙ ይነገራል።
- 38 minutes ago
- 1 min read
ግንቦት 17/2018
ከአንድ ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያን በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተለያዩ ስራዎች ተሰማርተው እንደሚገኙ ይነገራል።
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን እና ትውልደ ኢትዮጵያውን ወደ ሀገር ቤት ከሚልኩት የውጭ ምንዛሪም 40 በመቶው የእነሱ ድርሻ መሆኑ ይጠቀሳል።
አሜሪካና እስራኤል ከኢራን ጋር የገቡትን ጦርነት ተከትሎ በተቀየረው የአካባቢው የሠላም ሁኔታ ምክንያት ግን እነዚህ ኢትዮጵያውን ወደ ሀገር ቤት የሚልኩት የውጭ ምንዛሪ ተፅዕኖ አርፎበታል ተብሏል።
የሠላም ችግሩ ስራቸውን እንዲያጡ ያደረጋቸው ኢትዮጵያውን ብዙ መሆናቸውንም ሠምተናል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….
ምንታምር ፀጋው




Comments