top of page

መጋቢት 24፣2016 - ''ተሽከርካሪ በተዘጉ መንገዶች የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች ለግንባታ ስራው እንቅፋት ሆነዋል'' ፖሊስ

  • sheger1021fm
  • Apr 2, 2024
  • 1 min read

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በፒያሳና አካባቢው፤ ተሽከርካሪ በተዘጉ መንገዶች የሚያሽከረክሩ አሽከርካሪዎች ለግንባታ ስራው እንቅፋት ሆነዋል አለ፡፡


የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ደግሞ ከዛሬ ጀምሮ ለትራፊክ ክፍት ስላደረገው መንገድ ተናግሯል፡፡


ወንድሙ ሀይሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡

ታህሳስ 6 2018 በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአካባቢው ቡሣ ጎኖፋ ወይም የእርዳታ ማስተባበሪያ በበኩሉ ድጋፍ እንዲቀጥል ለሚመለከተው የበላይ አካል ባሳውቅም ድጋፍ ግን ሊቀጥል አልቻለም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page