top of page

መጋቢት 21፣2016 - በተራድኦ ድርጅቶች ላይ የሚደርሰው ጥቃት

  • Mar 30, 2024
  • 1 min read

እንደ ቀይ መስቀል ያሉ የተራድኦ ድርጅቶች አንዱን ከአንዱ ሳይለዩ ለተጎዳ ለሰው ልጅ ሁሉ የመድረስ ግዴታ አለባቸው፡፡


ግጭት፣ ጦርነት ባለበት ቦታ ሁሉ የጥቃት ዒላማ ከመሆን ተጠብቀው ስራቸውን እንዲሰሩ አለም አቀፍ ስምምነት አለ፡፡


በኢትዮጵያ በስራ ላይ ያሉ የተራድኦ ድርጅት ሰራተኛ ላይ ግን በየጊዜው ጥቃት ደረሰ ተገደሉ፣ የድርጅቱ ንብረት ተሰረቀ፣ ወደመ ሲባል ይሰማል፡፡


አንዳንዶቹም ስራችንን ለመቀጠል ከባድ ስለሆነብን አቋርጠን ለመውጣት እየተገደድን ነው ሲሉ በተለያየ ጊዜ ሰምተናል፡፡


ምንታምንር ፀጋው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
በመንግሥት አደረጃጀት እና ቅርፅ አጀንዳ ሥር ሲመክሩ የቆዩ የሥራ ቡድኖች ከ53 ንዑሳን ጉዳዮች ውስጥ በ50ው ላይ ተስማምተው ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ተሻግረዋል።

በመንግሥት አደረጃጀት እና ቅርፅ አጀንዳ ሥር ሲመክሩ የቆዩ የሥራ ቡድኖች ከ53 ንዑሳን ጉዳዮች ውስጥ በ50ው ላይ ተስማምተው ወደ ቀጣይ ምዕራፍ ተሻግረዋል። ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ አንድ ተመካካሪ፤ ሦስት ንዑሳን አጀንዳዎች ግን ለአስማሚ ግብረ ኃይል ይላካሉ መባሉን ነግረውናል። ወደ አስማሚ ግብረ ኃይል ይላካሉ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page