top of page

መጋቢት 20፣2016 - ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አዲስ ቦርድ ከተሰየመለት በኋላ በባንክ ቢዝነስ ውስጥ በጤና እየሰራ መሆኑ ተሰምቷል

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ አዲስ ቦርድ ከተሰየመለት በኋላ በባንክ ቢዝነስ ውስጥ በጤና እየሰራ መሆኑ ተሰምቷል፡፡


ባንኩ ከዚህ ቀደም ከፍተኛ የሊኩዲቲ ቀውስ እንደገጠመውና ይህንንም እንደተሻገረ ተናግሯል፡፡


ንብ ባንክ ከዚህ ቀደም ያጋጠሙት ችግር ተከትሎ በጊዜው እስከ 2 ቢሊዮን ብር ድረስ ያለምክንያት ጭምር ደንበኞች ወደ ሌላ ባንክ እንዲያዘዋር መጠየቃቸው ተሰምቷል፡፡


ተህቦ ንጉሴ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




bottom of page