top of page

መጋቢት 2፣2016 - የህክምና መሳሪያዎችን የሚያመርቱ ተቋማት በውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ በታንዛዛ ቢሮክራሲ የተነሳ ስራችን እንቅፋት በዝቶበታል አሉ

  • Mar 11, 2024
  • 1 min read

በሀገር ቤት መድኃኒት እና የህክምና መሳሪያዎችን የሚያመርቱ ተቋማት በውጭ ምንዛሬ እጥረት፣ በታንዛዛ ቢውሮክራሲ የተነሳ ስራችን እንቅፋት በዝቶበታል አሉ፡፡


የጤና ሚኒስቴር በበኩሉ ችግሮቹ አሉ፣ እንዲቀረፉም ከሚመለከታቸው ጋር እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡


ፍቅሩ አምባቸው



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡

ግንቦት 17/2018 የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን የገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል፡፡ ከመካከሉ ከ33 ቢሊዮን ዶላር በላዩ የውጭ እዳ ሲሆን 18.3 ቢሊዮን ዶላሩ ደግሞ ከሃገር ውስጥ የተወሰደ ብድር ነው፡፡ ለመሆኑ የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር ከሌሎች አገራት አንፃር ሲታይ ከፍተኛ ፣ መካከ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page