መጋቢት 17፣2016 - የአፋር ክልል ተላላፊ በሆኑ እና ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረብኝ ነው አለ
- sheger1021fm
- Mar 26, 2024
- 1 min read
በጦርነት ምክንያት በአራት ዞኖቹ ያሉ የጤና ተቋማት ላይ ጉዳት የደረሰበት የአፋር ክልል ተላላፊ በሆኑ እና ባልሆኑ በሽታዎች የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረብኝ ነው አለ።
የጤና ተቋማቱ ገና መልሰው እንዳልተቋቋሙ ስምተናል።
ማርታ በቀለ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments