መስከረም 9 2018 - እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው ተሾሙ።
- sheger1021fm
- Sep 19
- 1 min read
እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ሆነው ተሾሙ።

ሹመቱን የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ናቸው።
ወ/ሮ እናታለም መለስ ደግሞ በሚኒስትር ማዕረግ የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ተናግሯል።

የብሔራዊ ባንክ ገዢ የነበሩት አቶ ማሞ ምህረቱ በገዛ ፍቃዳቸው ስራቸውን መልቀቃቸው ይታወሳል።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሀላፊ ሚኒስትር የነበሩ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) ደግሞ አምባሳደር ተደረገው ተሹመዋል መባሉ ይታውሳል።
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s












Comments