መስከረም 7 2018 - ''የኢትዮጵያን አካሄድና የታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት ያለመጉዳት ፍላጎት የግብፅ ምሁራን ጠንቅቀው ያውቁታል'' አደም ካሚል(ፕ/ር)
- sheger1021fm
- Sep 17
- 1 min read
የህዳሴው ግድብ ተገንብቶ መጠናቀቅ በግብፅ ፖለቲካ ውስጥ ብዙ ለውጥ እንዳመጣ ይነገራል።
ህዳሴው የግብፅ ፖለቲከኞች ከሀላፊነታቸው እንዲነሱም አድርጓል ይላሉ የታሪክ ተመራማሪው አደም ካሚል(ፕ/ር)።
የኢትዮጵያን አካሄድና የታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት ያለመጉዳት ፍላጎት የግብፅ ምሁራን ጠንቅቀው ያውቁታል የሚሉት የታሪክ ምሁሩ አሁን ከግብፅ በኩል የሚነሳው ሀሳብ መቀየር ጀምሯል ብለዋል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s











Comments