top of page

መስከረም 7 2018 - የመሬት አጠቃቀም ረቂቅ ፖሊሲ ዝግጅት መጠናቀቁን የግብርና ሚኒስቴር ተናገረ፡፡

  • sheger1021fm
  • Sep 17
  • 1 min read

ኢትዮጵያ እስከ ዛሬ ድረስ #የመሬት_አጠቃቀም_ፖሊሲ እንደሌላት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተናግሯል፡፡


የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ ሀገሪቱ ባለማውጣቷ ምን ዓይነት ችግሮች እንደተፈጠሩ በዝርዝር የሚለይ ጥናት ተሰርቶ ረቂቅ ፖሊሲ መሰናዳቱን በግብርና ሚኒስቴር የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ዳይሬክተር አቶ ትግስቱ ገብረመስቀል ተናግረዋል፡፡


በዚህም የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ ባለመኖሩ ምክንያት ለግብርና መዋል የነበረበት ለም መሬት ለኢንዱስትሪዎች፣ ለመንገድ፣ ለመጋዘኖች እና ለመኖሪያ ቤት ማስፋፊያ እንዲውሉ ምክንያት ሆኗል ተብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..


(ተያያዥ ዘገባን ለማንበብ…. https://tinyurl.com/2rxvhs6w )


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page