top of page

መስከረም 7 2018 - በኢትዮጵያ አሁንም በገበያው ውስጥ ያሉ ግን ግብራቸውን በአግባቡ የማይከፍሉ ነጋዴዎች ብዙ መሆናቸው ይነገራል

  • sheger1021fm
  • Sep 17
  • 1 min read

የገንዘብ ሚኒስቴር ባስጠናው ጥናት 63 በመቶው #ነጋዴ ዛሬም በየዓመቱ ግብሩን በአግባቡ አይከፍልም ተብሏል፡፡


ኮንትሮባንድ ሌላውም ችግር በገበያ በስፋት ይታያል፡፡


የተመሳቀለውን የገበያ ስርዓት ለማስተካከል በየጊዜው ወሳኝ የታክስ ፖሊሲ ማሻሻያን ማድረግ ያስፈልጋል ተብሏል።


በተያያዘም ግብሩን በትክክል የሚቆርጠው የተከበረው ግብር ከፋይ ከፍተኛ ጫና እንዳይደረግበት እና ከግዙፍ ስራ ቢዝነስ ኢኮኖሚ እንዳይወጣ ሊጠበቅ ይገባዋል ይባላል።


ከመስመር የሚያስወጣ ንግድ ፍቃድ እስከማስመለስ የሚደርስ ከፍተኛ የግብር ጫናም እንዳይኖር ምን ማድረግ ይበጃል ተብሎ ይጠየቃል።


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ተህቦ ንጉሴ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page