top of page

መስከረም 6፣2017 - ኢትዮጵያ የውጪ አልሚዎች በአይሲቲ(ICT) የስራ መስክ ኢንዲሳተፉ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ አይሲቲ ፓርክ ተናገረ

  • Sep 16, 2024
  • 1 min read

በተያዘው በጀት ዓመት ኢትዮጵያ የውጪ አልሚዎች በአይሲቲ(ICT) የስራ መስክ ኢንዲሳተፉ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ አይሲቲ ፓርክ ተናገረ፡፡


አሁን ባለው የICT ፓርክ ህንፃ ሁሉም ቦታዎች በሀገር ውስጥ አልሚዎች ተይዘዋል ያሉት የፓርኩ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ ሄኖክ አህመድ ናቸው፡፡


ስራ አስኪያጁ በገባው አዲስ ዓመት ለውጪ አልሚዎች የሚሆኑ የስራ ቦታዎችን እናሰናዳለን ብለዋል፡፡


በዚህም የውጪ አልሚዎች በICT መስክ እንዲሳተፉ ይደረጋል ሲሉ አቶ ሄኖክ ነግረውናል፡፡


አሁን ላይ 32 የሀገር ውስጥ አልሚዎች በፓርኩ የሥራ ቦታ ተከራይተው እየሰሩ ነው ተብሏል፡፡


ያሬድ እንዳሻው


Recent Posts

See All
አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ።

ሐምሌ 22 2018 አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት በሀገር ውስጥ የመድኃኒት ምርትን ማጠናከርና የፀረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም ቁጥጥር ማጠናከር እንዲሁም የፋርማሲ ዘርፍ ጥናትና ምርምር ማሳደግ ያስፈልጋል ተባለ። አስተማማኝ የጤና ሥርዓት ለመገንባት ኢትዮጵያ በመድኃኒት ምርት ራሷን መቻል እንዳለባት፣ በተ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page