top of page

መስከረም 5 2018 - ባንኮች በኤቲኤም አገልግሎትም ሆነ ለሌሎች የዲጂታል የክፍያ መንገዶች ተጨማሪ ክፍያ የማስከፈላቸው ጉዳይ!

  • sheger1021fm
  • Sep 15, 2025
  • 1 min read

የዲጂታል የክፍያ መንገዶች ጊዜና እንግልትን የሚያስቀሩ ቢሆኑም የአገልግሎት፣ ቫት፣ ሌላም እየተባለ ተጨማሪ ክፍያ የሚጠየቅባቸው መሆኑ ተገልጋዩን አላስደሰተም፡፡


በሞባይል ባንኪንግ የሚፈፀም የሚበዛው ክፍያ ተጨማሪ የአገልግሎት ሂሳብ ይጠየቅበታል፡፡


ሌላው ቀርቶ ከባንኮች የሂሳብ መክፈያ ማሽን (ATM) ገንዘብ ማውጣት በራሱ ተጨማሪ የአገልግሎት ክፍያ እንዲቆረጥ ያደርጋል፡፡


ወደ ዲጂታል ስርዓት ለመግባት የምትጣደፍ ሀገር በሌላ በኩል ለአገልግሎቱ ተጨማሪ ክፍያ መጠየቋ ተገቢ ነው ወይ?


በየጊዜው እየዘመነ ለሚሄድ የቴክኖሎጂ ሥርዓት ወጪውን መክፈል ያለበት ማነው?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ቴዎድሮስ ወርቁ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page