መስከረም 5 2018 - ባንኮች በኤቲኤም አገልግሎትም ሆነ ለሌሎች የዲጂታል የክፍያ መንገዶች ተጨማሪ ክፍያ የማስከፈላቸው ጉዳይ!
- sheger1021fm
- Sep 15, 2025
- 1 min read
የዲጂታል የክፍያ መንገዶች ጊዜና እንግልትን የሚያስቀሩ ቢሆኑም የአገልግሎት፣ ቫት፣ ሌላም እየተባለ ተጨማሪ ክፍያ የሚጠየቅባቸው መሆኑ ተገልጋዩን አላስደሰተም፡፡
በሞባይል ባንኪንግ የሚፈፀም የሚበዛው ክፍያ ተጨማሪ የአገልግሎት ሂሳብ ይጠየቅበታል፡፡
ሌላው ቀርቶ ከባንኮች የሂሳብ መክፈያ ማሽን (ATM) ገንዘብ ማውጣት በራሱ ተጨማሪ የአገልግሎት ክፍያ እንዲቆረጥ ያደርጋል፡፡

ወደ ዲጂታል ስርዓት ለመግባት የምትጣደፍ ሀገር በሌላ በኩል ለአገልግሎቱ ተጨማሪ ክፍያ መጠየቋ ተገቢ ነው ወይ?
በየጊዜው እየዘመነ ለሚሄድ የቴክኖሎጂ ሥርዓት ወጪውን መክፈል ያለበት ማነው?
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
📌 Telegram; https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📌 YouTube: https://shorturl.at/P4mpX
📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s












Comments