top of page

መስከረም 28፣2017 - በሊባኖስ ያለው ሁኔታ ከእለት እለት እየከፋ መጥቷል

  • sheger1021fm
  • Oct 8, 2024
  • 1 min read

በሊባኖስ ያለው ሁኔታ ከእለት እለት እየከፋ መጥቷል፡፡


የኢትዮጵያ መንግስት የመጀመሪያ ባለው ጉዞ ዛሬ 51 ዜጎቹን ወደ ሀገር አምጥቷል።


በሌላ በኩል በህገ ወጥ መንገድ ሳውዲ ገብተውና ከሳውዲ ቨዛ ገዝተው ዳግም በህገ ወጥ ጉዞ የመንን አቋርጠው ጂቡቲ በመድረስ ወደ ኢትዮጵያ በመሻገር በህጋዊ መንገድ ወደ ሳውዲ ለመመለስ ያለሙ ኢትዮጵያውያን ጂቡቲ ባህር ላይ እያለቁ ነው፤ እረ ምን ጉድ ይሆን የመጣብን?

በዚህ ጉዳይ ዙሪያ የኔነህ ሲሳይ በ547 ፕሮግራሙ ከጋዜጠኛ ነብዩ ሲራክ ያደረጉት ቆይታን ይህንን ማሰፈንጠሪያ በመጫን ያድምጡ…



የዚህ ዝግጅት የቀደመው ክፍልን ለማድመጥ ለማድመጥ … https://tinyurl.com/j2vs78k6

Recent Posts

See All
በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡

ታህሳስ 6 2018 በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአካባቢው ቡሣ ጎኖፋ ወይም የእርዳታ ማስተባበሪያ በበኩሉ ድጋፍ እንዲቀጥል ለሚመለከተው የበላይ አካል ባሳውቅም ድጋፍ ግን ሊቀጥል አልቻለም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page