መስከረም 23 2018 - በኢትዮጵያ ይሰራሉ ከተባሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ውስጥ የብር ማተሚያም ይገኝበታል ተባለ።
- sheger1021fm
- Oct 3
- 1 min read
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ትናንት በሶማሌ ክልል ስለሚሰሩ ፕሮጀክቶች ማብራሪያን ሲያቀርቡ ከግዙፍ የፕሮጀክት ስራዎች ውስጥ #የብር_ማተሚያ እንደሚገኝበት ተናግረዋል።
የወርቅ ማጣሪያ ፕሮጀክትም ስራ መጀመሩን አንስተው እንደ አስፈላጊነት ስለ ፕሮክቶቹ ወደፊት ይፋ እናደርጋለን ብለዋል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ… https://www.mixcloud.com/ShegerFM/tfjr/
ቴዎድሮስ ወርቁ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
🌐Website፡ https://www.shegerfm.com/
🎥YouTube https://tinyurl.com/37tux478
🟦Telegram https://t.me/ShegerFMRadio102_1
📘Facebook፡ https://tinyurl.com/4tx8t8wm
💬WhatsApp ፡ https://tinyurl.com/ycxjmm3s
👔LinkedIn ፡ https://tinyurl.com/tyfaekvx











Comments