top of page

መስከረም 22 2018 - የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ ከግጭት አዙሪት የሚውጣበት መንገድ እንዲመላከት ተጠየቀ

  • sheger1021fm
  • Oct 2
  • 1 min read

ሰኞ መስከረም 26 ቀን 2018 ዓ.ም በሚደረገው የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት የመክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ ከግጭት አዙሪት የሚውጣበት መንገድ እንዲመላከት ተጠየቀ፡፡


የፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት እና የህዝብ እንደራሴዎች ከቃል የዘለለ ወደ መሬት የሚወርድ የመፍትሄ ሃሳብ ማቀርብ እንዳለበት ተናግረዋል፡፡


አሁን ካለው የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ እና የማህበራዊ ቀውስ መውጫ መንገድ መፈለግ አሁን ከምንጊዜውም በላይ ለኢትዮጵያ አስፈላጊ ነው ተብሏል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page