መስከረም 14 2018 - በቡና ላኪነት የሚሰማራ ግለሰብና ድርጅት ወደ ውጪ የላከውን ቡና ናሙና ቢያንስ ለ6 ወር የማስቀመጥ ግዴታ አለበት
- sheger1021fm
- Sep 24
- 1 min read

ይህም ከጊዜው ጋር አለመግባባት ቢፈጠር በሚል የሚደረግ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ቡና ፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ፣ ባለስልጣን ፣ የቡና ግብይትን የተመለከተውን መመሪያ አሻሽሏል፡፡
ማሻሻያ የተደረገባቸው የተወሰኑት ነጥቦች ላኪዎችን ተጨማሪ ጫና ውስጥ ሊከቱ ይችላሉ የሚል ሀሳብም ይነሳል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…












Comments