top of page

መስከረም 13 2018 - የት/ት ስራ ውስብስብ እና የብዙ ወገኖች ጥንካሬ የሚጠይቅ ነው ተባለ

  • sheger1021fm
  • Sep 23
  • 1 min read

የኢትዮጵያ የትምህርት ሥርዓት ውጤታማ ለማድረግ እና ብቁ ተማሪዎችን ለማብዛት በአንድ ተቋም ብቻ የሚከናወን አይደለም፤ የትምህርት ስራ ውስብስብ እና የብዙ ወገኖች ጥንካሬ የሚጠይቅ ነው ተባለ፡፡


በአሜሪካን ሀገር ከ45 ዓመታት በላይ በምህርት ስራ ላይ የተሰማሩትና በአሁኑ ወቅት ዶ/ር ነጋ የትምህርት ማዕከል በሚል በኦንላይን ት/ት የሚሰጡት ዶ/ር ነጋ ወርቁ የት/ት ሥርዓትን ለማዘመን የሁሉም ባለድርሻ ትብብር አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡


ተማሪን ለማስተማር የትምህርት ሥርዓቱ እና ካሪኩለሙ ብቻውን በት/ት ሚኒስቴር በኩል የሚፈፀም አይደለም የሚሉት ባለሞያው ወላጆችን ጨምሮ የበርካታ ባለድርሻዎችን ድጋፍ ይፈልጋል ብለዋል፡፡


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….

የኔነህ ሲሳይ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…




Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page