top of page

ሐምሌ 28፣2015 - በኦሮሚያ ክልል ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛውን ፍርድ ቤት ስራ እንዳቀለሉለት ተነግሯል

  • sheger1021fm
  • Aug 4, 2023
  • 1 min read

ባልተፃፈ የባህል ሕጎች የዳኝነት ስራ የሚሰሩ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች በኦሮሚያ ክልል እየሰሩ ይገኛሉ፡፡


ባህላዊ ፍርድ ቤቶች የመደበኛውን ፍርድ ቤት ስራም እንዳቀለሉለት ተነግሯል፡፡


ለመሆኑ ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ ውሳኔ የሚሰጡት እንዴት ባለ ሂደት ነው?


ፍርድ ቤቶቹ ለወንድ እና ለባለሀብት ያጋደለ ውሳኔ ያስተላልፋሉ ተብሎም ቅሬታ ይሰማል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡

ታህሳስ 6 2018 በደብረ ብርሃን መጠለያ ጣቢያ ወደ ቀድሞ ቄያቸው ምስራቅ ወለጋ ጉብሰዮ ወረዳ የተመለሱ ከ141 በላይ አባዎራዎች ድጋፍ ስለተቋረጠባቸው መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ የአካባቢው ቡሣ ጎኖፋ ወይም የእርዳታ ማስተባበሪያ በበኩሉ ድጋፍ እንዲቀጥል ለሚመለከተው የበላይ አካል ባሳውቅም ድጋፍ ግን ሊቀጥል አልቻለም

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page