top of page

ሐምሌ 10፣2015 በሰሜን አፍሪካ የስፔን ይዞታ በሆነችው ካናሪ ደሴት የተቀሰቀሰ የሰደድ እሳት በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው አፈናቀለ

  • Jul 17, 2023
  • 1 min read

በሰሜን አፍሪካ የስፔን ይዞታ በሆነችው ካናሪ ደሴት የተቀሰቀሰ የሰደድ እሳት በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ከቤት ንብረታቸው አፈናቀለ፡፡


የሰደድ እሳቱ የተነሳው ላ ፓልማ በተባለችዋ የደሴቲቱ ክፍል እንደሆነ ኢቭጊንግ ስታንዳርድ ፅፏል፡፡


የሰደድ እሳት የተቀሰቀሰባት ላ ፓልማ በቱሪስቶች መዳረሻነቷ የምትታወቅ ነች፡፡


ቱሪስቶችም ጉብኝታቸውን እያቋረጡ በመውጣት ላይ ናቸው ተብሏል፡፡


የሰደድ እሳቱ ከ10 በላይ ቤቶችን ማውደሙ ታውቋል፡፡


ቃጠሎ በፍጥነት ከስፍራ ወደ ስፍራ እየተዛመተ መምጣቱን ዘገባው አስታውሷል፡፡



የኔነህ ከበደ




የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

https://bit.ly/33K

Recent Posts

See All
የሐምሌ 17 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ብሪታንያ የብሪታንያ መንግስት በኬንያ ላካሂድ የነበረውን አመታዊ የጦር ልምምድን ትቼዋለሁ አለ፡፡ የብሪታንያ ሰራዊት አመታዊ የኬንያ የጦር ልምምዱን የተወው ከምስራቅ አፍሪካዊቱ አገር መንግስት ፈቃድ ባለማግኘቱ ነው መባሉን አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ የብሪታንያ ጦር ከዚህ ቀደም በኬንያ በየአመቱ በመደበኛነት የጦር ልም

 
 
 
የሐምሌ 16 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ሊቢያ በሊቢያ የተለያዩ የፖለቲካ ማህበራት አገሪቱ ወደ አንድነቷ እንድትመለስ ጥሪ አቀረቡ፡፡ የፖለቲካ ማህበራቱ በጋራ የህውደት ጥሪውን ያቀረቡት የሊቢያን የወደፊት እጣ ፈንታ በተመለከተ ምክክር ባደረጉበት ወቅት እንደሆነ TRT አፍሪካ ፅፏል፡፡ በሊቢያ የቀድሞው መሪ የኮሎኔል ሙአመር ጋዳፊ አስተዳደር ከ15 አመታት

 
 
 
የሐምሌ 15 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች

#ሞሪታንያ በሞሪታንያ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ የባህር አደጋ 144 ጥገኝነት ፈላጊዎቹ ሳይሞቱ አልቀረም ተባለ፡፡ የአደጋው ሟቾች መነሻዋን ከጋምቢያ በማድረግ ወደ ስፔን በማምራት ላይ በነበረች ጀልባ የተሳፈሩ ጥገኝነት ፈላጊዎች እንደሆኑ አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ በጀልባዋ ተሳፍረው የነበሩት በሙሉ ከተለያዩ የአፍ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play
  • Facebook
  • X
  • Youtube
  • TikTok
  • Telegram
  • Whatsapp

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page