top of page

ህዳር 30፣ 2015- የሕገ-ወጥ ንግድ አሁን ድረስ ማሻሻያ የጠፋበት የሃገር ችግር እንደሆነ ነው

ህዳር 30፣ 2015


የሕገ-ወጥ ንግድ አሁን ድረስ ማሻሻያ የጠፋበት የሃገር ችግር እንደሆነ ነው፡፡


ቀንድ ከብቶቻችን የማዕድን ምርቶቻችን ወደ ውጭ እየተጓጓዙ፣ ለሃገር ጉዳት መሆናቸውን በተደጋጋሚ ሲነገር ሰምተናል፡፡


ግን በእነዚህ ብቻ አልበቃም፡፡


የኢትዮጵያን የዱር እንስሳት በህገ-ወጥ መንገድ ወደሌላ ሃገር እየተሻገሩ ነው፡፡


የዱር እንስሳቱን በህገ-ወጥ መንገድ ድንበር ጥሰው እንዳይሸገሩ ምን ቢደረግ ይሻላል፡፡


ቴዎድሮስ ወርቁ



ሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


bottom of page