top of page

ህዳር 28፣2016 - ኮሜርሻል ኖሚኒስ እና ሰራተኞቹ ሲያነታርካቸው የነበረው የስራ ግንኙነት ይፈታል ብለው ያመኑበትን ስምምነት ተፈራረሙ

  • Dec 9, 2023
  • 1 min read

ከ 46,000 በላይ ሰራተኞችን ቀጥሮ በሶስተኛ ወገን አገልግሎቶች የሚያሰራው ኮሜርሻል ኖሚኒስ እና ሰራተኞቹ ከዚህ በፊት ሲያነታርካቸው የነበረው የስራ ግንኙነት ይፈታል ብለው ያመኑበትን ስምምነት ተፈራረሙ፡፡


በደሞዝ እና ጥቅማጥቅም እንዲሁም ሰራተኛ መብት ጋር በተያያዘ ተቋሙ እና ሰራተኞቹ ሊካሰሱ እንደነበር ይታወቃል፡፡


ንጋቱ ሙሉ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ።

ሚያዝያ 20/2018 የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ። በኢትዮጵያ ያለው የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም ከጊዜ ጊዜ እየቀነሰ መምጣት፣የብርየመግዛት አቅም መዳከም የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም አብሮ ተዳክሟል ይላሉ የሪል እስቴት

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page