ህዳር 26፣2016 - ያለውን ከፍተኛ የኮንዶም እጥረት ችግር ይፈታል የተባለ ግዢ መፈፀሙ ተሰማ
- sheger1021fm
- Dec 6, 2023
- 1 min read
አሁን ያለውን ከፍተኛ የኮንዶም እጥረት ችግር ይፈታል የተባለ ግዢ መፈፀሙ ተሰማ፡፡
የኮንዶም እጥረት ችግር ያጋጠመው በግዢ ሂደት እና የተገዛውም የጥራት ችግር መስተጓጎል አጋጥሞት ስለነበር ነው ተብሏል፡፡
ንጋቱ ሙሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments