1.5 ቢሊዮን ብር ከግብር ለመሰብሰብ መታቀዱስ ምን ያህል ያስኬዳል ?
- 2 hours ago
- 1 min read
ሰኔ 9/2018
የኢትዮጵያ የመጪው ዓመት በጀት የመካከለኛው ምስራቅ ያሳደረውን ጫና ከግምት ያስገባ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡
ከዚህባልተናነሰ በሀገር ቤት በተለያዩ አካባቢዎች አሁንም የቀጠለው ወታደራዊ ግጭት ምርትና ምርታማነት ላይ ጫና የሚያሳድር በመሆኑ በጀቱን በአግባቡ ስራ ላይ አውሎ ኢኮኖሚው ላይ ለውጥ ለማምጣት ሰላም ላይ መስራት ያስፈልጋል ተብሏል፡፡
የሰዎች ገቢ በተገቢው ሁኔታ ሳይጨምር የ1.5 ትሪሊዮን ብር ከግብር ለመሰብሰብ መታቀዱስ ምን ያህል ያስኬዳል? የሚል ጥያቄም ያስነሳል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ…
ያሬድ እንዳሻው





Comments