Oct 25, 20231 min readጥቅምት 14፣2016 - የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ባለስልጣናት የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሰው ለማቋቋም ተስማሙየኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት በፀጥታ ችግር ምክንያት ከሁለቱም ክልሎች የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሰው ለማቋቋም ተስማሙ።ባለስልጣናቱ በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ ትናንት በባህር ዳር መክረዋል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት በፀጥታ ችግር ምክንያት ከሁለቱም ክልሎች የተፈናቀሉ ሰዎችን መልሰው ለማቋቋም ተስማሙ።ባለስልጣናቱ በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ ትናንት በባህር ዳር መክረዋል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments