top of page

ግንቦት 16 2017 በአዲስ አበባ ውስጥ ላሉ የመንግሰት ሰራተኞች የቤት ባለቤት ለማድረግ ያለመ ስምምነት ተደረገ።

  • May 24, 2025
  • 1 min read

ስምምነቱ የተደረገው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መካከል ነው።


በዚህ ስምምነት ከ40 ሺህ በላይ #የመንግሥት_ሰራተኞች የቤት ባለቤት ለማድረግ ታስቧል።


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤቶቹ ግንባታ የሚሆን 120 ቢሊዮን ብር ማዘጋጀቱን አስረድቷል።


ብድሩ የሚመለሰውም በ20 ዓመታት ውስጥ መሆኑ ተነግሯል።


የተዘጋጀው ብድር የቤት ባለቤት ለመሆን ለተደራጁ ማህበራት የሚሰጥ መሆኑ ተጠቅሷል።


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤቶቹ ግንባታ ወጪ 75 በመቶ ብድር ለማህበራቱ የሚለቀው ማህበራቱ 25 በመቶውን ሲቆጥቡ መሆኑ ተጠቅሷል።

ይህ ማለት አንድ የቤት ባለቤት ለመሆን በማህበራቱ የሚታቀፍ ሰው ከአጠቃላዩ የቤቱ ወጪ በማህበራቱ በኩል የቤቱን ወጪ 25 በመቶ አስቀድሞ መቆጠብ ይጠበቅበታል።


ቤቶቹ በሶስት ዓመታት ውስጥ ይጠናቀቃሉ ተብሎ ይጠበቃል የተባለ ሲሆን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ብድሩን ለማህበራቱ ከለቀቀበት እስከ 4 ዓመት ድረስ ወለዱን እንጂ ዋናውን ብድር እንደማያስከፍል አስረድቷል።


ወለዱም 14 በመቶ መሆኑን ሰምተናል።


በዚህ ስመምነት ቀዳሚ ተጠቃሚ ለመሆን በ350 ማህበራት 23 ሺህ መምህራን መደራጀታቸውን ሰምተናል።


ቅድሚያ የሚያገኙት እነሱው ናቸው ተብሏል።


ንጋቱ ሙሉ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…





Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

122 Comments


rPeptide
rPeptide
2 days ago

I really enjoyed reading this blog post! The way you broke down the topic made it super easy to understand, even for someone like me who isn’t an expert. It felt like you were having a conversation rather than just presenting information. I also appreciated the practical insights you shared—they’re something I can actually use. Looking forward to reading more from you. Keep up the great work!

Like

thebusinesblogs
7 days ago

This article grabbed my attention from the beginning. The writing style felt friendly and easy to follow. I liked how each point connected naturally. It made the topic enjoyable to read.

Like

The World
The World
7 days ago

I appreciate how clean and organized this blog is. The structure makes it easy to follow. Each point is explained properly. It made reading enjoyable. Nicely written!

Like

datatraxbiz
7 days ago

I found this blog post very helpful and interesting. The writing style felt natural. It kept my attention throughout.

Like

Laurel smiles Dental Care
Laurel smiles Dental Care
Apr 03

This blog stands out because of how practical it is. It’s not just information, but something I can actually use. That makes it very valuable. Great effort!


Like
Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page