ከአንድ ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያን በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተለያዩ ስራዎች ተሰማርተው እንደሚገኙ ይነገራል።
- May 25
- 1 min read
ግንቦት 17/2018
ከአንድ ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያዊያን በመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በተለያዩ ስራዎች ተሰማርተው እንደሚገኙ ይነገራል።
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውን እና ትውልደ ኢትዮጵያውን ወደ ሀገር ቤት ከሚልኩት የውጭ ምንዛሪም 40 በመቶው የእነሱ ድርሻ መሆኑ ይጠቀሳል።
አሜሪካና እስራኤል ከኢራን ጋር የገቡትን ጦርነት ተከትሎ በተቀየረው የአካባቢው የሠላም ሁኔታ ምክንያት ግን እነዚህ ኢትዮጵያውን ወደ ሀገር ቤት የሚልኩት የውጭ ምንዛሪ ተፅዕኖ አርፎበታል ተብሏል።
የሠላም ችግሩ ስራቸውን እንዲያጡ ያደረጋቸው ኢትዮጵያውን ብዙ መሆናቸውንም ሠምተናል።
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ….
ምንታምር ፀጋው





I bookmarked this name generator after using it for a couple of projects. It’s useful when you need fresh naming ideas without spending hours brainstorming.
Sprunki Retake offers a creative experience that feels different from most browser games. It encourages players to experiment and discover their own musical style.