top of page

ለብቻችን አደግን የሚሉት የኢትዮጵያ ባንኮች

በባንኮች የተቀማጭ ገንዘብ መጨመር እና መሰል መስፈርቶችን መሰረት በሚደረግ የፋይናንስ ዘርፉ ማደጉን መንግስት በተደጋጋሚ ተናግሯል፡፡


ባንኮችም በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ትርፍ ማግኘታቸውን ሲናገሩ ይደመጣል፡፡


ሸገር ያነጋገራቸው የምጣኔ ሐብት ባለሞያ በበኩላቸው ገንዘብ ሚናው ምርትና አገልግሎት እንዲቀላጠፍ በማገዝ ኢኮኖሚውም እንዲያድግ ማድረግ መሆኑን በመጥቀስ የዋጋ ግሽበቱና መሰል የኢኮኖሚ መመሳቀሎች ባሉበት ሁኔታ ባንኮች ለብቻቸው የሚያድጉበት ሁኔታ የለም ይላሉ፡፡


ንጋቱ ሙሉ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page