top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
በወሊድ ወቅት የሚከሰት ፌስቱላ !
በወሊድ ወቅት በተገቢው ሰዓት አስፈላጊውን ህክምና አለማግኘት ብዙ ችግር ያስከትላል፡፡ እንደ መንገድ፣ ገንዘብ፣ የባህል ተጽዕኖ እና በተዛቡ የአመለካከት ችግሮች ምክንያት ወደ ጤና ተቋማት ባለመሄድ አሊያም ወደ ጤና ተቋማት ከሄዱ በኋላ ተገቢውን ህክምና አለማግኘት ፣ ጥራት በጎደለው ህክምና ፣ የአቅርቦት እጥረት ፣ ተፈላጊው ክህሎት ያለው ባለሙያ ባለመኖር እና ሙያው በሚጠይቀው ሙያዊ የሥነምግባር ጉድለት ምክንያት ሽንት መቆጣጠር አለመቻል ወይም ፌስቱላ ሊከሰት ይችላል፡፡ በወሊድ ወቅት የሚከሰት ፌስቱላ ቁርጠኝነቱ ካለ እና ከህክምና ባለሙያዎች ጋር የተቀናጀ ጥረት ከተደረገ ሙሉ በሙሉ መከላከል እንደሚቻል ባለሙያዎች የሚያምኑ ቢሆንም አንዴ ከተፈጠረ በኋላ ግን አስቸጋሪ አንዳንዴም የማይቻል ነው ይላሉ። ምክንያቱም ለፌስቱላ የሚያደርሰው ከባድ በሆነው ምጥ
8 hours ago
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page