top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
ጥቅምት 18 2018 - የአየር ንብረት ለውጥን የማቋቋም ግብርናን ለመፍጠር ሲከወን የቆየው የመረጃ ግብዓት የማቅረብ ስራ ተጠናቀቀ፡፡
ባለፉት 5 ዓመታት ሲተገበር የነበረው የመሬት፣ አፈር እና የሰብል መረጃን በተመለከተ ሲከወን የቆየው ስራ መጠናቀቁን የፕሮጀክቱ አስተባባሪዎች ተናግረዋል፡፡ ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ሩዋንዳ መተግበሩን የተነገረ ሲሆን በምስራቅ አፍሪካ የአየር ንብረት ተስማሚ ግብርናን ለመደገፍ ያለመ ነበር ተብሏል። ስራው በተሰራባቸው አካባቢዎች ስንዴ በሄክታር 15 ኩንታል ይገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ወደ 34 ኩንታል አድጓል፣ ጤፍ 22 ኩንታል ደርሷል፡፡ የመሬት፣ የአፈርና የሰብል መረጃ አገልግሎት ፕሮጀክት በምርምር ተቋማት ውስጥ ዘላቂነት ያላቸው የመሬት ፣ የአፈርና የሰብል መረጃ ማዕከላትን ማቋቋምና ሀገራዊ የግብርና እውቀትና ማጠናከር ዓላማ አድርጎ የማሳያ ስራው ሲሰራ ነበር ተብሏል። እንደ ሀገር የሚታየው የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥና ግብርናውን ማሳ
3 hours ago
1 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page