top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ጥቅምት 12 2018 -ንፁህ የመጠጥ ውሃ የሚያገኘው ኢትዮጵያዊ ከ40 በመቶ በማይበልጥባት አትዮጰያ የውሃ ሀብት አያያዟን ዲጂታል በማድረግ በኩል ምን እየሰራች ነው?
አፍሪካ ውሃ ሀብቷን የምትረዳበት እና የምታስተዳድርበትን መንገድ ለመቀየር የሚያስችሉ የዲጂታል ፈጠራዎች፣ ቴክኖሎጂ እና መረጃ ላይ የሚመክር ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ ከትናንት ጀምሮ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የመንግስት ተወካዮች፣ ሳይንቲስቶች እና የፈጠራ ባለሞያዎች ተገኝተዋል፡፡ ሲምፖዚየሙን ያዘጋጀው ዓለም አቀፉ የውሃ አስተዳደር፣ ከዲጂታል አፍሪካ እና ከሄልምስሌይ የበጎ አድራጎት ድርጅት ጋር በመተበባር መሆኑን ሰምተናል፡፡ ዘመናዊ የውሃ አስተደደር ላይ መምከር ከውሃ ጋር በተያያዘ ያለውን የመረጃ ክፍት ለመሙላት፣ በዚህም የምግብ ስርዓትን የተመለከቱ ውሳኔዎችና ኢንቨስትመንቶችን ለመደገፍ በማሰብ ነው ተብሏል፡፡ የ3 ቀናት ስብሰባው የሳተላይት መረጃ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል መድረኮች ከውሃ ጋር በተያያዘ ሀገሮች ዕቅድ እንዲያሻሽሉ፣ የው
12 hours ago
1 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page