top of page


ነሀሴ 1 2017 - በነሐሴና በመስከረም ወር የሚኖረው የዝናብ መጠን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የአፈር መሽርሽርንና የመሬት መንሸራተትን ሊያስከትል እንደሚችል ተነገረ
በነሐሴና በመስከረም ወር የሚኖረው የዝናብ መጠን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የአፈር መሽርሽርንና የመሬት መንሸራተትን ሊያስከትል እንደሚችል ተነገረ። ይህን ያለው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ነው። ነሀሴ...
Aug 71 min read


ግንቦት 12፣2016 - ''ለመሬት መንሸራተት ተጋላጭ ናቸው በተባሉ አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎችን አሰፋፈር ማስተካከል ይገባል'' ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት
ለመሬት መንሸራተት ተጋላጭ ናቸው በተባሉ የከተሞች አካባቢ የሚኖሩ ሰዎችን አሰፋፈር ከወዲሁ ማስተካከል ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። በመጪው ክረምት ይኖራል ተብሎ የሚጠበቀው ከመደበኛ በላይ...
May 20, 20241 min read


ግንቦት 10፣2016 - ''የነበረው የአየር ሁኔታ ከሰጠሁት ትንበያ ጋር የተጣጣመ ነው'' የሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት
የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በ2016 በልግ ወራት የነበረው የአየር ሁኔታ ከሰጠሁት ትንበያ ጋር የተጣጣመ ነው አለ። በልጉ በኤልኒኖ ተፅዕኖ ስር እንደሚቆይና ይህም ለዝናብ መፈጠር አመቺ ሁኔታን እንደሚፈጥር...
May 18, 20241 min read


ሚያዝያ 7፣2016 -ደመናን ተጠቅሞ ዝናብ የማዝነብ ቴክኖሎጂ ለማስፋፋት እና ችግር ፈቺ ለማድረግ የተለያዩ ተቋማት በጋራ እየሰሩ ነው ተብሏል
ደመናን ተጠቅሞ ዝናብ የማዝነብ ቴክኖሎጂ በኢትዮጵያ መሰራት ከጀመረ ሰነባብቷል፡፡ መላውን በሀገሪቱ ለማስፋፋት እና ችግር ፈቺ ለማድረግ የተለያዩ ተቋማት በጋራ እየሰሩ ነው ተብሏል፡፡ ምንታምር ፀጋው የሸገርን ወሬዎች፣...
Apr 15, 20241 min read


ህዳር 10፣2016 - አርብቶ አደሮቹ ካለፈው ድርቅ መልሶ መቋቋም እንደቸገራው ተናግረዋል
ለአምሰት እና ስድስት የዝናብ ወቅቶች ዝናብ ጠብ ባለማለቱ በድርቅ ሲጎዱ የነበሩት የቦረና አርብቶ አደሮች በአሁኑ ጊዜ የየወቅቱን ዝናብ እያገኙ መሆኑ ተሰምቷል። አርብቶ አደሮቹ ባለፈው ድርቅ እንስሶቻቸው ስላለቁባቸው...
Nov 20, 20231 min read


ጳጉሜ 1፣2015 - ድርቅ ተከስቶባቸው የነበሩ የደቡብ ኦሞ ዞን ወረዳዎች በክረምቱም ዝናብ ባለመጣሉ ችግሩ እንዳይባባስ ስጋት ፈጥሯል
በደቡብ ኦሞ ዞን ስድስት ወረዳዎች ድርቅ ተከስቶባቸው የቆዩ ሲሆን በክረምቱም ወቅት በአካባቢዎቹ ዝናብ ባለመጣሉ ችግሩ እንዳይባባስ ስጋት ፈጥሯል፡፡ በረከት አካሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…...
Sep 7, 20231 min read


ነሐሴ 29፣2015 - የደረሱ ሰብሎች ቀድመው እንዲሰበሰቡ የግብርና ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ
የክረምቱ ዝናብ ሊቀጥል የሚችልባቸው ቦታዎች ስለሚኖሩ የደረሱ ሰብሎች ቀድመው እንዲሰበሰቡ የግብርና ሚኒስቴር ጥሪ አቀረበ፡፡ በረከት አካሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…...
Sep 4, 20231 min read


ነሐሴ 25፣2015 - የዘንድሮው ክረምት በአብዛኛው አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ የዘነበበት ነው ተባለ
የዘንድሮው የክረምት ወቅት በአብዛኛው የኢትዮጵያ አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ በላይ ዝናብ የዘነበበት ነው ተባለ። የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በክረምቱ አጠቃላይ የአየር ግምገማና በመጪው በጋ በሚጠበቀው የአየር...
Aug 31, 20231 min read
ሐምሌ 4፣2015 - በሚቀጥሉት 10 ቀናት ጠንካራ ዝናብ እንደሚጠበቅ የብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ትንበያ አሳየ
በሚቀጥሉት 10 ቀናት ጠንካራ ዝናብ እንደሚጠበቅ የብሔራዊ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ትንበያ አሳየ፡፡ ጥንቃቄ እንዲደረግም ኢንስቲትዩቱ ጠይቋል፡፡ ወንድሙ ኃይሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…...
Jul 11, 20231 min read
ታህሳስ 4፣ 2015- ባለፉት 4 ዓመታት ጠብ የሚል ዝናብ ያላዩት የጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ ነዋሪዎች ኑሮ እጅጉን እየፈተናቸው ነው፡፡
ታህሳስ 4፣ 2015 ባለፉት 4 ዓመታት ጠብ የሚል ዝናብ ያላዩት የጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ ነዋሪዎች ኑሮ እጅጉን እየፈተናቸው ነው፡፡ ዞኑ ዜጎቹ ይረዱ ባልኩት ልክ ባይሆንም የተወሰነም ቢሆን እርጥብ እጅ አግኝቻለሁ...
Dec 13, 20221 min read
ታህሳስ 4፣ 2015- ጉጂ፣ ቦረና፣ ሲዳማ እንዲሁም ሱማሌ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ይህ ወቅት ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው ነው፡፡
ታህሳስ 4፣ 2015 ጉጂ፣ ቦረና፣ ሲዳማ እንዲሁም ሱማሌ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ይህ ወቅት ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው ነው፡፡ ይሁን እንጂ በአካባቢዎቹ የታየው ዝናብ ከሚጠበቀው እጅግ ያነሰ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡...
Dec 13, 20221 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page