top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ጥቅምት 12 2018 - አሲዳማ መሬትን ለማከም የሚረዳ የኖራ ወፍጮ በተለያዩ ክልሎች ሊያቋቁም መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ተናገረ
በአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ እርዳታ አሲዳማ መሬትን ለማከም የሚረዳ የኖራ ወፍጮ በተለያዩ ክልሎች ሊያቋቁም መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ተናገረ፡፡ ለዚህ ተግባር የሚውል የ20 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ከአለም ባንክ መገኘቱም ተሰምቷል፡፡ ኢትዮጵያ ከምታርሰው መሬት ውስጥ 43 ከመቶ ወይም 7 ሚሊዮን ሄክታር የሚሆነው መሬቷ በአሲድ እንደተጠቃ የግብርና ሚኒስቴር ከአንድ ዓመት በፊት መናገሩ ይታወሳል፡፡ 3.1 ሚሊዮን ሄክታር የሚሆነው ደግሞ በጠንካራ አሲድ የተጠቃ አፈር ነው ተብሏል፡፡ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እያሱ ኤሊያስ (ፕ/ር) በአሲድ የተጠቃው መሬት ምርትን ከ70 እስከ 100 በመቶ ምርት እንደሚቀንስ ተናግረው ይህም የሀገሪቱን የግብርና ስራ ፈታኝ አድርጎታል ሲሉ አስረድተዋል፡፡ በኢሲድ የተጠቃው መሬት ከፍተኛ ዝናብ እና እርጥበት ያለበት አ
8 hours ago
1 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page