top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
ጥቅምት 14 2018 - የባዮቴክኖሎጂ ውጤት የሆነው የዘረመል ምህድስና GMO
ኢትዮጵያ ግብርናን ቀድመው ከጀመሩ የዓለም ሀገራት ስሟ ቀድሞ ይነሳል፡፡ ዛሬም ግን ሀገሪቱ የትናንት የሚባል ታሪክ ካላቸው ሀገራት ተርታ እንኳን በምግብ እራሷን ችላ መሰለፍ ተስኗታል፡፡ በ21ኛው ከፍለ ዘመንም የርሃብ፣ የምግብ እጦት፣ ዜና ከምድሯ አልጠፋም፡፡ ከ1,600 በላይ ዝርያዎችን ባለፉት 70 ዓመታት ለአርሶ አደሮች ማከፋፈሉን የሚናገሩት የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር በጣም እየጨመረ መሆኑን አስረድተው፤ የሰብል ምርቶች ምርታማነትም በእጥፍ መጨመሩን አብራርተዋል፡፡ ለምሳሌ በአርሶ አደር ማሳ ላይ ጤፍ በሄክታር ከ10 ኩንታል ወደ 20፣ ስንዴ ከ20 ወደ 36፣ ቦሎቄ ከ14 ወደ 28 ከፍ ማለቱን አስረድተዋል፡፡ ንጉሴ ደቻሳ(ፕ/ር) ይህም ሆኖ የምርት እድገቱ ከኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት መ
19 hours ago
3 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page