top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
‘’የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸውን ህፃናት ለማሰልጠን በልገሳ ከውጪ የገባ ኮምፒውተር በጉምሩክ ተይዞብኝ 6 ዓመት ሆነው’’ ራዕይ የህፃናት መርጃ
ህዳር 4 2018 የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸውን ህፃናት ለማሰልጠን ሊውል የነበረ እና በልገሳ ከውጪ ሀገር የገባ ኮምፒውተር በጉምሩክ ተይዞብኝ 6 ዓመት ሆነው ሲል ራዕይ የህፃናት መርጃ ድርጅት ተናገረ፡፡ ጉምሩክ ኮሚሽን በጉዳዩ ላይ እስካሁን ምላሽ አልሰጠም፡፡ ከ300 በላይ በአዕምሮ እድገት ውስንነት እንዲሁም በኦቲዝምና በሌላም ምክንያት ልዩ ድጋፍ የሚሹ ህፃናትን እየደገፈ እንደሆነ የሚናገረው ድርጅቱ፤ የሚደግፋቸው ልጆች በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ 7 የመንግስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ የአካቶ ትምህርት እየተማሩ ጎን ለጎን የእደጥበብ ሙያንና ሌላውንም ተሰጧቸውን እንዲያዳብሩ ማድረጉን ተናግሯል፡፡ የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ፅጌ ጥበቡ(ዶ/ር) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችን ጠርተው ስለ ስራው ባብራሩበት ወቅት ልጆቹ እንዲሰለጥኑበ
Nov 13, 2025
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page