top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
ጥቅምት 13 2018 - በ3 ወራቱ ከውሃ ከመነጨው የኤሌክትሪክ ሃይል ግማሽ የሚሆነው ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተገኘ እንደሆነ ተነገረ።
ባለፉት 3 ወራት ለኬንያ እና ጅቡቲ በሽያጭ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ሃይል፤ ከ34 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ መገኘቱ ተነገረ። በሱዳን ያለው ግጭት በመሰረተ ልማቶች ላይ ጉዳት በማስከተሉ በጊዜ ማዕቀፉ የኤሌክትሪክ ሃይል ለሀገሪቱ በሽያጭ አልቀረበም ተብሏል። በሌላ በኩል በሶስት ወራቱ ከውሃ ከመነጨው የኤሌክትሪክ ሃይል ግማሽ የሚሆነው ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የተገኘ እንደሆነ ሠምተናል። ከሃምሌ 1 ቀን 2017 እስከ መስከረም 30/2018 ባሉት ሶስት ወራት ኢትዮጵያ 9,208 ጊጋ ዋት ሰአት የኤሌክትሪክ ሃይል አመነጭታለች ተብሏል። ከዚህ የኤሌክትሪክ ሃይል 98 በመቶ ወይም 9,027 ጊጋ ዋት ሰአቱ ከውሃ የሃይል ማመንጫ ገድቦች የተገኘ እንደሆነ ፤ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሞገስ መኮንን ነግረውናል፡፡
Oct 23
1 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page