top of page


በአዲስ አበባ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ጉቦ እና የእጅ መንሻ፤ አካውንት ቁጥር እስከ መስጠት መድረሱ ተነገረ፡፡
ሚያዝያ 30/2018 በአዲስ አበባ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ጉቦ እና የእጅ መንሻ፤ አካውንት ቁጥር እስከ መስጠት መድረሱ ተነገረ፡፡ በአዲስ አበባ በመንግስት መስሪያ ቤቶች ለአገልግሎት የሚመጡ ሰዎችን ጉቦ የሚጠይቁ እንዳሉ የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል ነው የተናገሩት፡፡ ጉቦ እና እጅ መንሻ መጠየቅ፤ አገልግሎት መስጠት ላይ እንቅፋት ሆኖ መቀጠሉም ከምክር ቤት አባል ተነስቷል፡፡ #ጉቦ ጠይቀው የተገኙት ላይም የሚወሰድባቸው እርምጃ እና የሚወሰኑ ውሳኔዎች ቀለል ያሉ ናቸው ተብሏል፡፡ ይህ መሆኑ ጉቦ ጠያቂዎቹ የበለጠ እየተደፋፈሩ እንደሆነና ቅጣቱ ሌሎችን ሊያስተምር እንዳልቻለ ተጠቅሷል፡፡ ይህ የተነገረው ዛሬ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ይህንን ተግባር ለማስቆም ምን እየተሰራ እንደሆነም ጥያቄ ቀ
May 81 min read


ህዳር 25፣20171.5 - ሚሊዮን ብር ጉቦ ጠይቋል የተባለ ተጠርጣሪ የመንግስት ሰራተኛ፤ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተነገረ
1.5 ሚሊዮን ብር ጉቦ ጠይቋል የተባለ ተጠርጣሪ የመንግስት ሰራተኛ፤ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተነገረ። ጉቦ ጠይቋል የተባለው የመንግስት ሰራተኛ፤ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቅንጫፍ ጽህፈት...
Dec 4, 20241 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page

