top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
በርካታ ወርቅ አምራች ድርጅቶች አፈፃፀማቸው "እጅግ በጣም ዝቅተኛ" እንደሆነ ተነገረ
ህዳር 9 2018 በርካታ ወርቅ አምራች ድርጅቶች አፈፃፀማቸው "እጅግ በጣም ዝቅተኛ" እንደሆነ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ተነገረ። ይህ የተነገረው በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የማዕድን ሚኒስቴርን የ3 ወራት የስራ ክንውን ሪፖርት ትናንት ህዳር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ባደመጠበት ወቅት ነው። የወርቅ ልማትን በተመለከተ ወደ ስራ የገቡ የወርቅ አምራች ኩባንያዎች፤ ለምሳሌ ዋይ ኤም ጂ (YMG) 10.74 ኪሎ ግራም አቅዶ 0.45 ኪሎ ግራም፣ ኢዛና 84.3 ኪሎ ግራም አቅዶ 42.1 ኪሎ ግራም፣ ዙምባራ 19.17 ኪሎ ግራም አቅዶ 3.4 ኪሎ ግራም፣ እስቴላ ትሬዲንግ ኢንዱስትሪ 9 ኪሎ ግራም አቅዶ 5.4 ኪሎ ግራም እንዲሁም ሲዳማ 3 ኪሎ ግራም ለማግኘት አቅዶ ምንም አለማግኘቱ በፓርላማ ጥያቄ አስ
8 hours ago
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page