top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
ጥቅምት 6 2018 - ኢትዮጵያ በንጋት ሃይቅ ላይ በምትጀምረው የውሃ ትራንስፖርት ከሱዳኑ ሪዞሬ ግድብ መስመሩን የማስተሳሰር ፍላጎት አላት ተባለ
ኢትዮጵያ በንጋት ሃይቅ ላይ በምትጀምረው የውሃ ትራንስፖርት በቅርብ ርቀት ከሚገኘው የሱዳኑ ሪዞሬ ግድብ ጋር መስመሩን የማስተሳሰር ፍላጎት አላት ተባለ። ይህም ሁለቱ ሀገሮች የሚጋሩት ውሃን መሰረት ያደረገ የቱሪዝም አማራጭን ሊፈጥር የሚችል ነው ተብሏል። ኢትዮጵያ የህዳሴውን ግድብ መገንባት ተከትሎ በተፈጠረው በአፍሪካ በመጠኑ አራተኛ ነው በተባለው #የንጋት_ሃይቅ ላይ እና በዙሪያው የምትሰራውን ስራ የሚመራ ፍኖተ ካርታ እያሰናዳች ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ(ዶ/ር) በሃይቁ ዙሪያና በአጠቃላይ በተፋሰሱ ላይ የሚሰሩ ሰራዎች ሁሉ የሚመሩበት ማመሳከሪያ ፍኖተ ካርታ ያስፈልጋል ብለዋል። የሃይቁን ውሃ መያዝ ተከትሎ የሚመረተው የዓሣ ምርት መጠኑ ከጊዜ ጊዜ እያደገ መጥቷል። ሚኒስትሩ እንደሚሉት ግን የቱ ቦታ ለዓሳ ምርት፣ የቱ ለውሃ ትራንስፖ
Oct 16
1 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page