top of page
የነሐሴ 8 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#የተባበሩት_አረብ_ኢሚሬትስ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ በሆርሙዝ ወሽመጥ በሁለት መርከቦቼ ላይ ጥቃት ሰንዝራለች ያለቻትን ኢራንን በብርቱ ኮነነቻት ተባለ፡፡ ኢራን በነዳጅ ጫኝ መርከቦቻችን ላይ ጥቃት ሰንዝራለች ሲል ከበድ ያለ ተቃውሞውን ያሰማው የኢሚሬትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንደሆነ አልጀዚራ እና AFP ፅፈዋል፡፡ ያም ሆኖ የኢሚሬትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በመርከቦቻችንም ሆነ በባህረኞቻቸው ላይ የደረሰ አንዳችም ጉዳት የለም ማለቱ ተሰምቷል፡፡ ኢሚሬትስ በሆርሙዝ መሰል ጥቃት ተሰንዝሮብኛል ስትል ሳምንት ባልሞላው ጊዜ የአሁኑ 2ኛዋ ነው ተብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜም ኢሚሬትስ በሆርሙዝ ወሽመጥ በሌላ ነዳጅ ጫኝ መርከቤ ላይ ጥቃት ተሰንዝሮባታል ብላ እንደነበር መረጃው አስታውሷል፡፡ ኢራን ትዕዛዜን በሚተላለፉ መርከቦች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ
5 hours ago2 min read


ሚያዝያ 10፣2016 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#የተባበሩት_አረብ_ኢሚሬትስ በተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ ያጋጠመ ከባድ የጎርፍ አደጋ ትናንት የአየር በረራውን በእጅጉ ያስተጓጎለ ነበር ተባለ፡፡ በከባድ ውሽንፍር የታጀበው ጎርፍ በዱባይ አለም አቀፍ ኤርፖርት ብቻ 290...
Apr 18, 20242 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page
_edited.jpg)
