top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
በመምህርነት ሞያ ለሚሰለጥኑ ሁሉም መምህራን የምልክት ቋንቋ፣ የብሬል ማንበብና መጻፍ እንዲሁም የልዩ ፍላጎት ትምህርትን እንዲሰለጥኑ የሚያስገድድ ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ፡፡
ህዳር 5 2018 በመምህርነት ሞያ ለሚሰለጥኑ ሁሉም መምህራን የምልክት ቋንቋ፣ የብሬል ማንበብና መጻፍ እንዲሁም የልዩ ፍላጎት ትምህርትን እንዲሰለጥኑ የሚያስገድድ ረቂቅ መመሪያ ተዘጋጀ፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀው ይኸው መመሪያ የልዩ ፍላጎት ( #አካቶ ) ትምህርት ማስፈጸሚያ መመሪያ ይሰኛል፡፡ በዚህ ባለ 25 ገጽ ረቂቅ መመሪያ መሰረት ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው የትኩረት መስክና የስልጠና ፕሮግራም ድልድልን መሰረት ያደረገ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ የምልክት ቋንቋ፣ የንግግር ወጌሻ እና የፊዚዮቴራፒ ስልጠና እንደሚሰጥ ተደንግጓል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን በተመለከተ ደግሞ በመምህርነት ሞያ ለሚሰለጥኑ ሁሉም መምህራን የምልክት ቋንቋ፣ የብሬል ማንበብና መጻፍ እንዲሁም የልዩ ፍላጎት ትምህርት ማስተዋወቂያ
Nov 14, 2025
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page