top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
የሐምሌ 30 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#አራን ኢራን በአሜሪካ አዲስ ጥቃት የሚከፈትብኝ ከሆነ እኔም የባህረ ሰላጤውን የአሜሪካ ተባባሪዎች አልለቃቸውም ማለቷ ተሰማ፡፡ ቴሕራን በአሜሪካ ዳግም ጥቃት የሚሰነዘርብኝ ከሆነ እኔም የባህረ ሰላጤውን አገሮች የነዳጅ አውታሮች እንዳልነበሩ አድርጌ አወድማቸዋለሁ ማለቷን የፃፈው ሬውተርስ ነው፡፡ ስለዚህ ጉዳይ በስም መጠቀስ ያልፈለጉ የኢራን እና የባህረ ሰላጤው አገሮች ሹሞች ተናግረዋል ተብሏል፡፡ የኢራኑ ቀውስ የዲፕሎማሲያዊ ንግግር እና የጦር ዛቻ ፍርርቅ በዝቶበታል፡፡ ቀደም ሲል እንደ ካታር ፣ ኦማን እና ሳውዲ አረቢያ ያሉ የባህረ ሰላጤው አገሮች አሜረካ ዲፕሎማሲያዊ ንግግርን እንድታስቀድም ሲጎተጉቱ ሰንብተዋል ተብሏል፡፡ ሰሞኑን በኢራን ላይ በዛቻ ላይ ዛቻ ሲያነባብሩ የነበሩት የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ በመጨረሻ ከጦርነት ይልቅ ዲፕሎማሲን
2 days ago
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page