top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
ጥቅምት 4 2018 - የንጋት ሃይቅ ሳይበከልና በደለል ሳይጎዳ እንዲቀጥል የማድረግ ሰራ መሰራት አለበት ተባለ።
የንጋት ሃይቅን ከአደጋ የሚጠብቅ በዙሪያው የሚሰራው ስራም በጥናት የተደገፈና የተናበበ እንዲሆን ያደርጋል የተባለለት ፍኖተ ካርታ እየተሰናዳለት ነው። ኢትዮጵያ ከ #ንጋት_ሀይቅ በሚገባት ልክ መጠቀም ያለባት እንዴት ነው ለሚለው ጥያቄ ፍኖተ ካርታው መልስ ይሰጣል ብለዋል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ሀብታሙ ኢተፋ፡፡ ለዚህ ጥያቄ መልስ ይሰጣል፣ የንጋት ሃይቅም ይመራበታል የተባለ የንጋት ሃይቅና አካባቢው የተቀናጀ ፍኖተ ካርታ ተሰናድቶ ምክክር እየተደረገበት ነው። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ባለቤት ሆኖ ያሰራው ረቂቅ ፍኖተ ካርታ በኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን መሰራቱ ተነግሯል። የንጋት ሃይቅ ረቂቅ ፍኖተ ካርታ ተጠናቅቆ ይፋ ሲሆን ከዚህ በኋላ በውሃ ሀብቱ ዙሪያ ምን ይሰራ ለሚለው መልስ ይሰጣል ተብሏል። የህዳሴውን ግድብ ግንባታ መጠናቀቅን ተከትሎ ከውሃው
Oct 14
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page