top of page
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
የነሐሴ 8 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#የተባበሩት_አረብ_ኢሚሬትስ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ በሆርሙዝ ወሽመጥ በሁለት መርከቦቼ ላይ ጥቃት ሰንዝራለች ያለቻትን ኢራንን በብርቱ ኮነነቻት ተባለ፡፡ ኢራን በነዳጅ ጫኝ መርከቦቻችን ላይ ጥቃት ሰንዝራለች ሲል ከበድ ያለ ተቃውሞውን ያሰማው የኢሚሬትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንደሆነ አልጀዚራ እና AFP ፅፈዋል፡፡ ያም ሆኖ የኢሚሬትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በመርከቦቻችንም ሆነ በባህረኞቻቸው ላይ የደረሰ አንዳችም ጉዳት የለም ማለቱ ተሰምቷል፡፡ ኢሚሬትስ በሆርሙዝ መሰል ጥቃት ተሰንዝሮብኛል ስትል ሳምንት ባልሞላው ጊዜ የአሁኑ 2ኛዋ ነው ተብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜም ኢሚሬትስ በሆርሙዝ ወሽመጥ በሌላ ነዳጅ ጫኝ መርከቤ ላይ ጥቃት ተሰንዝሮባታል ብላ እንደነበር መረጃው አስታውሷል፡፡ ኢራን ትዕዛዜን በሚተላለፉ መርከቦች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ
5 hours ago
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page