top of page
የቀጥታ ዥረት
00:00 / 01:04
ዋና ገጽ
ወሬ
መሰናዶዎች
የጊዜ ሰሌዳ
ከእኛ ጋር ያስተዋውቁ
ስለ እኛ
መገናኛችን
More
Use tab to navigate through the menu items.
All Posts
የዛሬ ወሬ
የአገር ውስጥ ወሬ
የውጭ ወሬ
ቢዝነስ ወሬ
ምጣኔ ሐብት
ወግ
ጉዳያችን
መቆያ
የጨዋታ እንግዳ
ሸገር ካፌ
ሸገር ሼልፍ
ትዝታ ዘ አራዳ
ልዩ ወሬ
የገበያ ቅኝት
547
የሀኪምዎ መልዕክት
ባዮቴክኖሎጂ
የሶማሊላንድ አስተዳደር በግዛቷ የእስራኤል የጦር ሰፈር እንዲገነባ ተስማምቷል መባሉን ሐሰት ነው አለ፡፡
ታህሳስ 24/2018 - የውጪ ሀገራት ወሬዎች #ሶማሊላንድ የሶማሊላንድ አስተዳደር በግዛቷ የእስራኤል የጦር ሰፈር እንዲገነባ ተስማምቷል መባሉን ሐሰት ነው አለ፡፡ እስራኤል ባለፈው ሳምንት አርብ ለሶማሌላንድ የነጻ አገርነት እውቅና ሰጥታለች፡፡ የእስራኤል እርምጃ በሶማሌያ እና በምስራቅ አፍሪካዊቱ አገር አጋሮች ዘንድ ውግዘት አስከትሏል፡፡ የሶማሊያው ፕሬዘዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ ሶማሌላንድ ከእስራኤል እውቅና ለማግኘት የጦር ሰፈር እንድትገነባ መፍቀዷን ተናግረዋል፡፡ ይሄም በደህንነት መረጃዎች የተደረሰበት ነው ማለታቸው አልጀዚራ ፅፏል፡፡ ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በተጨማሪም በእስራኤል ከጋዛ ሰርጥ የሚነቀፉ ፍልስጤማውያን በሶማሌላንድ ለማስፈር ስምምነት ተደርሷል ብለዋል፡፡ የሶማሌላንድ አስተዳደር ግን ይሄ በፍፁም ሐሰት ነው ማለቱ ተሰምቷል፡፡ እስራኤልም ለ
5 days ago
2 min read
ፕሮግራሞች
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
More Info
bottom of page