top of page
የሐምሌ 15 2018 የውጪ ሀገር ወሬዎች
#ሞሪታንያ በሞሪታንያ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ በደረሰ የባህር አደጋ 144 ጥገኝነት ፈላጊዎቹ ሳይሞቱ አልቀረም ተባለ፡፡ የአደጋው ሟቾች መነሻዋን ከጋምቢያ በማድረግ ወደ ስፔን በማምራት ላይ በነበረች ጀልባ የተሳፈሩ ጥገኝነት ፈላጊዎች እንደሆኑ አፍሪካ ኒውስ ፅፏል፡፡ በጀልባዋ ተሳፍረው የነበሩት በሙሉ ከተለያዩ የአፍሪካ አገሮች የመጡ ጥገኝነት ፈላጊዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡ 38 ጥገኝነት ፈላጊዎችን በሕይወት ማትረፍ እንደተቻለ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኮሚሽን /UNHCR/ መረጃ ያሳያል፡፡ አፍሪካውያን ጥገኝነት ፈላጊዎች ወደ ስፔኗ ካናሪ ደሴት በመናኛ ጀልባዎች የሚደርጉት የባህር ጉዞ አደጋ እንደሚደጋገምበት መረጃው አስታውሷል፡፡ አደጋውን ለማስቀረት ገፊ ምክንያቶቹ በወጉ ሊመረመሩ ይገባል መባሉ ተሰምቷል፡፡ #የመን የየመን ሁቲዎች የትኞቹም የመር
Jul 222 min read


ህዳር 20፣2017 - የባህር ማዶ ወሬዎች
#ሞሪታንያ የሞሪታንያው ፕሬዘዳንት ሞሐመድ ኤልድ ጋዙአኒ በሀገሪቱ ብሔራዊ መግባባትን ለማስፈን ያለመ ምክክር እንዲጀመር እየተዘጋጀሁ ነው አሉ፡፡ ፕሬዘዳንቱ ብሔራዊ ምክክር ለመጀመር መታሰቡን ያበሰሩት የአገሪቱን 64ኛ...
Nov 29, 20242 min read
ፕሮግራሞች
bottom of page
_edited.jpg)
