top of page

ጥቅምት 19፣2017 - ‘’ገሊላ ማንፋክቸሪንግ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር’’ ያስገነባውን የጫማ ማምረቻ ፋብሪካ አስመረቀ

  • sheger1021fm
  • Oct 29, 2024
  • 1 min read

በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ፤ ‘’ገሊላ ማንፋክቸሪንግ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር’’ ያስገነባውን የጫማ ማምረቻ ፋብሪካ አስመረቀ።


ፋብሪካው ከ2 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባ ሲሆን በቀን 2,000 የህፃናት እና የአዋቂ ጫማዎችን እንደሚያመርት ተነግሯል።

ree
ree

ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ስራ ሲጀምር በቀን 4,000 ጫማዎችን እንደሚያመርት ሰምተናል።


የገሊላ ማኑፋክቸሪንግ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ እና ባለቤት አቶ በርሄ አሰፋ ኩባንያው የተለያዩ አይነት ጫማዎችን እንደሚያምርት እና ምርቶቹንም ለሀገር ውስጥ ገበያ ከማቅረብ ባሻገር ወደ ተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት እንደሚልኩም ተናግረዋል።


ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ

ፍቅሩ አምባቸው

Recent Posts

See All
ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡ 

ታህሳስ 11/2018   ወደ ቀድሞ ቀያቸው ሄደው እንደገና ወደ ደብረብርሃን የተመለሱ ተፈናቃዮች መቸገራቸውን ተናገሩ፡፡   የአማራ ክልል የአደጋ ስጋት መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ መልስ ለመስጠት አልፈቀደም።   ከመንግስት የሚቀርበውን ድጋፍ ለተፈናቃዮች የሚያከፋፍለውና ሌሎች ስራዎችን የሚሰራው በመንግስት የተቋቋመ ኮሚ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page