top of page

ጥር 30፣2016 - በአዲስ አበባ ተምረን ለመውጫ ፈተና አዲግራት ዩኒቨርሲቲ መመደባችን አግባብ አይደለም ያሉ ተማሪዎች ቅሬታ አቀረቡ

በአዲስ አበባ ተምረን በኦላይን ለሚሰጥ ለዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ትግራይ ክልል አዲግራት ዩኒቨርስቲ መመደባችን አግባብ አይደለም ያሉ ተማሪዎች ቅሬታ አቀረቡ፡፡


ትምህርት ሚኒስቴር በጉዳዩ ላይ መልስ አልሰጠም፡፡


በረከት አካሉ ያሰናዳውን በማርታ በቀለ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



bottom of page