የህዝብ በዓላትን እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የተዘጋጀው ረቂቅ ህግ ለዓመታት ብሔራዊ በዓል ሆኖ ለቆየው ግንቦት 20 እውቅና አልሰጠም፡፡
ይህ አዋጅ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ከፀደቀ በኋላ ግንቦት 20 ዓመታዊ በዓልነቱ ይቀራል ተብሏል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il