top of page

ጥር 27፣2016 - ግንቦት 20 ዓመታዊ በዓልነቱ ይቀራል ተብሏል


የህዝብ በዓላትን እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የተዘጋጀው ረቂቅ ህግ ለዓመታት ብሔራዊ በዓል ሆኖ ለቆየው ግንቦት 20 እውቅና አልሰጠም፡፡


ይህ አዋጅ በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ከፀደቀ በኋላ ግንቦት 20 ዓመታዊ በዓልነቱ ይቀራል ተብሏል፡፡


ትዕግስት ዘሪሁን



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ



bottom of page