top of page

ጥር 16፣2016 - ቦረና ዞን አሁን ከድርቅ ተፅዕኖ እየተላቀቀ ነው ተባለ

  • Jan 25, 2024
  • 1 min read

ለተከታታይ ዓመታት ድርቅ የተከሰተበት የኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን አሁን ከዚህ ተፅዕኖ እየተላቀቀ ነው ተባለ።


በዞኑ ሲጓተቱ የቆዩ አስር የንጹህ ውሃ ፕሮጀክቶች አልቀው ስራ መጀመራቸው የተነገረ ሲሆን በ320,000 ሄክታር መሬት ላይ የእንስሳት መኖ እየለማ እንደሚገኝም ሠምተናል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ



የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



Recent Posts

See All
የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ።

ሚያዝያ 20/2018 የቤት ገዢዎችን የመግዛት አቅም ለማበርታት እንዲያግዝ ፖሊሲ የተዘጋጀለት የሞርጌጅ ባንክ እንዲቋቋም ተጠየቀ። በኢትዮጵያ ያለው የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም ከጊዜ ጊዜ እየቀነሰ መምጣት፣የብርየመግዛት አቅም መዳከም የግለሰቦች ቤት የመግዛት አቅም አብሮ ተዳክሟል ይላሉ የሪል እስቴት

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page